Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-5

አውቃለሁ........     ሊያምሽ ይችላል አወ እንዲያምሽ ነው ምፈልገው ለመዳን የግድ በደምብ መታመም አለብሽ።......ንግግሩ መላ ሰውነቴን ይሰረስረው ጀመር።ምንም ሳላስብበት እንባ ከአይኖቸ ለመውጣት ያቆጠቁጥ ጀመር።ልቤን የሆነ ነገር የወጋኝ ያህል አመመኝ።
ምንም ቃል ለመናገር አንደበቴ እምቢ አለኝ። አ.....አዎ  ልክ ነወት እኔስ ኢትዮጵያዊ የሚለው ክብር አይገባኝም ብየ በሁለት እጆቸ አይኖቸን ጠራረግኩ።እንባየ ግን አልቆመም።


አሁን ማልቀስ መፍትሔ አይሆንም ከተኛሽበት ንቂ።አሁን በድጋሚ ልጠይቅሽ ኢትዮጵያዊ መሆን አትመኝም ?
......... በደምብ ነው ምፈልገው  አልኩዋቸው ከልብ በሆነ ስሜት....
እ አባባ አንድ ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ አልኩ እንዳቀረቀርኩ።
አዎ ጠይቂኝ ከመጠየቅ ነው ጥበብ ሚገኘው እግዜርስ ጠይቁ ይሰጣችሁማል አይደል ያለው .............ዝም ብለሽ የነገሩሽን ከማመን ጠይቂ መጠየቅ ጠቢብ ያደርጋል።
እሽ ግን ለምን ይሄ ሁሉ ታሪክ እያለን ፣ሁሉም ነገር የኛ ሆኖ እያለ ፣ጥበብ ሁሉ ተሰጥቶን .......
ለምን ተሰወራችሁብን ፣ለምን ግልፁን አትነግሩንም ፣ ለምን ዝምታን መረጣችሁ አልኩት........

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/150
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-5

አውቃለሁ........     ሊያምሽ ይችላል አወ እንዲያምሽ ነው ምፈልገው ለመዳን የግድ በደምብ መታመም አለብሽ።......ንግግሩ መላ ሰውነቴን ይሰረስረው ጀመር።ምንም ሳላስብበት እንባ ከአይኖቸ ለመውጣት ያቆጠቁጥ ጀመር።ልቤን የሆነ ነገር የወጋኝ ያህል አመመኝ።
ምንም ቃል ለመናገር አንደበቴ እምቢ አለኝ። አ.....አዎ  ልክ ነወት እኔስ ኢትዮጵያዊ የሚለው ክብር አይገባኝም ብየ በሁለት እጆቸ አይኖቸን ጠራረግኩ።እንባየ ግን አልቆመም።


አሁን ማልቀስ መፍትሔ አይሆንም ከተኛሽበት ንቂ።አሁን በድጋሚ ልጠይቅሽ ኢትዮጵያዊ መሆን አትመኝም ?
......... በደምብ ነው ምፈልገው  አልኩዋቸው ከልብ በሆነ ስሜት....
እ አባባ አንድ ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ አልኩ እንዳቀረቀርኩ።
አዎ ጠይቂኝ ከመጠየቅ ነው ጥበብ ሚገኘው እግዜርስ ጠይቁ ይሰጣችሁማል አይደል ያለው .............ዝም ብለሽ የነገሩሽን ከማመን ጠይቂ መጠየቅ ጠቢብ ያደርጋል።
እሽ ግን ለምን ይሄ ሁሉ ታሪክ እያለን ፣ሁሉም ነገር የኛ ሆኖ እያለ ፣ጥበብ ሁሉ ተሰጥቶን .......
ለምን ተሰወራችሁብን ፣ለምን ግልፁን አትነግሩንም ፣ ለምን ዝምታን መረጣችሁ አልኩት........

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/150

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

ሕይወትን በገፅ from sg


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA